ሰቈቃወ 5:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች ሆኑ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ርስታችን ለመጻተኞች፣ ቤቶቻችን ለባዕዳን ዐልፈው ተሰጡ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ርስታችን ለባዕዳን ተሰጠ፤ ቤታችን ሁሉ የባዕዳን መኖሪያ ሆኖአል፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ርስታችን ለሌላ፥ ቤቶቻችንም ለእንግዶች ሆኑ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች ሆኑ። See the chapter |