ሰቈቃወ 5:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ቈዳችን እንደ ምድጃ ጠቍሯል፤ በራብም ተቃጥሏል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከራብ ጽናት የተነሣ ቆዳችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከራብ የተነሣ ሰውነታችን ጠወለገ፤ ቍርበታችንም እንደ ምድጃ ጠቈረ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። See the chapter |