ሰቈቃወ 3:56 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም56 ልመናዬን ሰምተሃል፤ “ርዳታም ፈልጌ ስጮኽ፣ ከመስማት ጆሮህን አትከልክል።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 ጆሮህን ወደ እኔ መልስ፤ ለእርዳታም ድረስልኝ” የሚለውን ልመናዬን ሰምተሃል፤ ስለዚህ ዕረፍትን ስጠኝ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 አንተ ድምፄን ሰማህ፤ ጆሮህንም ከልመናዬ አትመልስ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። See the chapter |