ሰቈቃወ 3:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ሆነ ብሎ ችግርን፣ ወይም መከራን በሰው ልጆች ላይ አያመጣምና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ይህም የሚሆነው እርሱ በራሱ ፍላጎት በሰው ላይ ችግርንና ሐዘንን ስለማያመጣ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ከልቡ አልተቈጣምና፥ የሰውንም ልጆች አላሳዘነምና፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። See the chapter |