ሰቈቃወ 3:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ጉንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጕንጩን ለሚመታው ሰው ይስጥ፤ ውርደትንም ይጥገብ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ለሚመታው ጒንጩን ይስጥ፤ ስድብንም ይቀበል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ጕንጩን ለሚመታው ይሰጣል፤ ስድብንም ይጠግባል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ጕንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። See the chapter |