ሰቈቃወ 3:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ተስፋ የሆነው እንደሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ፊቱን በዐቧራ ውስጥ ይቅበር፤ ተስፋ ሊኖር ይችላልና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንደገና ተስፋ ሊኖር ስለሚችል ራሱን ዝቅ አድርጎ ያስገዛ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ተስፋ ይሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ተስፋ የሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። See the chapter |