ሰቈቃወ 3:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ብርሃን ወደሌለበት ወደ ጨለማ መርቶ ወሰደኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከፊቱ አስወጣኝ፤ በብርሃን ሳይሆን በጨለማ እንድሄድ አደረገኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ምንም ብርሃን ወደሌለበት ጨለማ መርቶ ወሰደኝ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ብርሃን ወደሌለበት ወደ ጨለማ መርቶ ወሰደኝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ብርሃን ወደ ሌለበት ወደ ጨለማ መርቶ ወሰደኝ። See the chapter |