ሰቈቃወ 3:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኩላሊቴ ውስጥ ተከለ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ፍላጻዎችን ከሰገባው አውጥቶ፣ ልቤን ወጋው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ፍላጻዎቹንም አስፈንጥሮ ወደ ሰውነቴ ጠልቀው እንዲገቡ አደረገ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኵላሊቴ ውስጥ ተከለ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኵላሊቴ ውስጥ ተከለ። See the chapter |