Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መሳፍንት 9:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አቢሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አቤ​ሜ​ሌ​ክም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ሦስት ዓመት ገዥ ሆነ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ።

See the chapter Copy




መሳፍንት 9:22
3 Cross References  

ከዚህ በኋላ ኢዮአታም ሸሽቶ አመለጠ፤ ብኤር ወደተባለች ቦታም መጣ፤ ወንድሙንም አቤሜሌክን ፈርቶ ስለ ነበር እዚያው ይኖር ጀመር።


እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ነዋሪዎች መካከል ክፉ መንፈስ ሰደደ፤ ስለዚህም የሴኬም ሰዎች አቤሜሌክን ከዱት።


እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለምን አልወሰዳችኋቸውም?


Follow us:

Advertisements


Advertisements