መሳፍንት 9:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ቀጥሎም ዛፎቹ በለስን፥ “መጥተህ ንጉሣችን ሁን” አሉት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 “ቀጥሎም ዛፎቹ በለስን፣ ‘መጥተህ ንጉሣችን ሁን’ አሉት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከዚህ በኋላ ዛፎቹ የበለስን ዛፍ ‘መጥተህ በእኛ ላይ ንገሥ’ አሉት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ዛፎችም በለሲቱን፦ መጥተሽ በላያችን ንገሺልን አሉአት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ዛፎችም በለሱን፦ መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት። See the chapter |