Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መሳፍንት 10:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ያኢር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ኢያዕር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ያኢር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ኢያ​ዕ​ርም ሞተ፤ በራ​ሞ​ንም ተቀ​በረ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ኢያዕርም ሞተ፥ በቃሞንም ተቀበረ።

See the chapter Copy




መሳፍንት 10:5
3 Cross References  

ያኢር በሠላሳ አህዮች የሚጋልቡ ሠላሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ልጆቹም እስከ ዛሬ ድረስ የያኢር መንደሮች ተብለው የሚጠሩ ሠላሳ ከተሞች በገለዓድ ምድር ነበሯቸው።


እስራኤላውያን እንደገና በጌታ ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፥ የሲዶናን፥ የሞዓብን፥ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን ጌታን ስለተዉና ስላላገለገሉት፥


በዚያም ዓመት የእስራኤልን ልጆች ሥቃይ አበዙባቸው፥ በዮርዳኖስ ማዶ በአሞራውያን አገር በገለዓድ ውስጥ ያሉትን የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ዐሥራ ስምንት ዓመት ተጋፉአቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements