Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ይሁዳ 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ምሕረት ለእናንተ ይሁን፥ ሰላምና ፍቅርም ይብዛላችሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ምሕረት፣ ሰላምና ፍቅር ይብዛላችሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ምሕረት፥ ሰላምና ፍቅርም ይብዛላችሁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ምሕረትና ሰላም ፍቅርም ይብዛላችሁ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ምሕረትና ሰላም ፍቅርም ይብዛላችሁ።

See the chapter Copy




ይሁዳ 1:2
6 Cross References  

በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።


እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ ያወቃችሁ፥ በመንፈስ የተቀደሳቹ፥ ለኢየሱስ ክርስቶስ ትታዘዙና በደሙም ትረጩ ዘንድ ለተመረጣችሁት፥ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።


በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁ፥ በሮሜ ላላችሁ ሁሉ፥ ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ ከአባታችን ከእግዚአብሔር ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።


በዚህ ሥርዓት በሚመላለሱ ሁሉ ላይ እና በእግዚአብሔር እስራኤልም ላይ ሰላምና ምሕረት ይሁን።


በእምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከጌታችንም ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements