ኢያሱ 4:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ከዚያም እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፦ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15-16 እግዚአብሔርም ኢያሱን፦ የምስክሩን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት ከዮርዳኖስ እንዲወጡ እዘዝ ብሎ ተናገረው። See the chapter |