Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 18:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ቤትዓረባ፥ ዘማራይም፥ ቤቴል፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ቤትዓረባ፣ ጽማራይም፣ ቤቴል፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 የዮርዳኖስ ሸለቆ ጸማራይም፥ ቤትኤል፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ቤተ ባራ፥ ሰራ፥ ቤስና፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ቤትዓረባ፥ ዘማራይም፥ ቤቴል፥

See the chapter Copy




ኢያሱ 18:22
10 Cross References  

አብያም በተራራማው በኤፍሬም አገር ባለው በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፦ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ! ስሙኝ፤


በሰሜንም ወገን ወደ ዓረባ አጠገብ አለፈ፥ ወደ ዓረባም ወረደ፤


ከዚያም ድንበሩ ወደ ቤትሖግላ ወጣ፥ በቤትዓረባ በሰሜን በኩል አለፈ፥ ወደ ሮቤልም ልጅ ወደ ቦሀን ድንጋይ ወጣ፤


አርዋዳውያን፥ ጸማራውያን፥ ሐማታውያን ነበሩ። ከጊዜ በኋላ የከነዓናውያን ጐሣዎች በየስፍራው ተሠራጩ፤


የብንያምም ልጆች ነገድ ከተሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ነበሩ፤ ኢያሪኮ፥ ቤትሖግላ፥ ዓመቀጺጽ፥


ዓዊም፥ ፋራ፥ ዖፍራ፥


ድንበሩም ከዚያ በደቡብ በኩል በሎዛ አቅጣጫ ቤቴል ወደምትባል ወደ ሎዛ ወገን አለፈ፤ ድንበሩም በታችኛው ቤትሖሮን በደቡብ በኩል ባለው ተራራ ወደ አጣሮትአዳር ወረደ።


ዓረባዊው አቢዓልቦን፥ ባርሑማዊው ዓዝማዌት፥


የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements