ዮናስ 4:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ጌታም፦ “አንተ ልትቆጣ ተገቢ ነውን?” አለ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እግዚአብሔር ግን፣ “በውኑ ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እግዚአብሔርም “ይህን ያኽል ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እግዚአብሔርም ዮናስን፥ “ፈጽመህ ታዝናለህን?” አለው። See the chapter |