ዮሐንስ 9:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በዓለም እስካለሁ ድረስ የዓለም ብርሃን ነኝ።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በዓለም ሳለሁ የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 በዓለም ላይ ሳለሁ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በዓለም ሳለሁ፤ የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 በዓለም ሳለሁ የዓለም ብርሃን ነኝ።” See the chapter |