ዮሐንስ 7:48 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)48 ከአለቆች ወይም ከፈሪሳውያን በእርሱ ያመነ አለን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም48 ለመሆኑ ከባለሥልጣኖችና ከፈሪሳውያን በርሱ ያመነ አለ? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም48 ለመሆኑ ከባለ ሥልጣኖች ወይም ከፈሪሳውያን በእርሱ ያመኑ አሉን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 ከአለቆች ወይም ከፈሪሳውያን ያመነበት አለን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)48 ከአለቆች ወይስ ከፈሪሳውያን በእርሱ ያመነ አለን? See the chapter |