ዮሐንስ 6:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ነገር ግን እንዳያችሁኝ፥ እንዳላመናችሁም ነገርኳችሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ነገር ግን እንደ ነገርኋችሁ፣ አይታችሁኝም እንኳ አታምኑም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 እናንተ ግን አይታችሁኛል፤ ግን በእኔ አላመናችሁም እላችኋለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ነገር ግን እላችኋለሁ፤ አያችሁኝ፤ አላመናችሁብኝምም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ነገር ግን አይታችሁኝ እንዳላመናችሁ አልኋችሁ። See the chapter |