ዮሐንስ 3:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ኒቆዲሞስ መልሶ “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” አለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ኒቆዲሞስም፣ “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” ሲል ጠየቀው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ኒቆዲሞስም “ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” ሲል ጠየቀው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ኒቆዲሞስም መልሶ፥ “ይህ ሊሆን እንዴት ይቻላል?” አለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ኒቆዲሞስ መልሶ፦ ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? አለው። See the chapter |