ዮሐንስ 2:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ እየተናገረ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ቤተ መቅደስ ሲል ግን፣ ስለ ገዛ ሰውነቱ መናገሩ ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ኢየሱስ ግን “ቤተ መቅደስ” ብሎ የተናገረው ስለ ሰውነቱ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እርሱ ግን ይህን የተናገረው ቤተ መቅደስ ስለ ተባለ ሰውነቱ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር። See the chapter |