Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዮሐንስ 19:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጲላጦስም ይህን ነገር በሰማ ጊዜ እግጅ ፈራ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ጲላጦስ ይህን ሲሰማ የባሰውኑ ፈራ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ይህን ሁሉ ነገር በሰማ ጊዜ ጲላጦስ በይበልጥ ፈራ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ጲላ​ጦ​ስም ይህን ነገር ሰምቶ እጅግ ፈራ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ስለዚህ ጲላጦስ ይህን ነገር በሰማ ጊዜ እግጅ ፈራ፤

See the chapter Copy




ዮሐንስ 19:8
4 Cross References  

ጲላጦስም ይህን ነገር ሰምቶ ኢየሱስን ወደ ውጭ አወጣው፤ በዕብራይስጥም ገበታ በተባለው “ጠፍጣፋ ድንጋይ” በሚሉት ስፍራ በፍርድ ወንበር ተቀመጠ።


አይሁድም መልሰው “እኛ ሕግ አለን፤ በሕጋችን መሠረት ሊሞት ይገባዋል፤ ራሱን የእግዚአብሔርን ልጅ አድርጎአልና” አሉት።


ተመልሶም ወደ ገዢው ግቢ ገባና ኢየሱስን “አንተ ከየት ነህ?” አለው። ኢየሱስ ግን ምንም መልስ አልሰጠውም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements