Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዮሐንስ 18:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ጴጥሮስም በድጋሚ ካደ፤ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ጴጥሮስም እንደ ገና ካደ፤ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ጴጥሮስም እንደገና ካደ፤ ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ጴጥ​ሮ​ስም ደግሞ ካደ፤ ያን​ጊ​ዜም ዶሮ ጮኸ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 ጴጥሮስም እንደ ገና ካደ፥ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።

See the chapter Copy




ዮሐንስ 18:27
9 Cross References  

ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት “ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።”


እርሱ ግን፥ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ።


ኢየሱስም፥ “እውነት እልሃለሁ፤ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ፥ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።


ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ በዚች ሌሊት ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።


እርሱ ግን “ጴጥሮስ ሆይ! ዛሬ ዶሮ ሳይጮኽ፥ ‘አላውቅህም’ እያልህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ እልሃለሁ” አለው።


እርሱ ግን “አንቺ ሴት! እኔ አላውቀውም፤” ሲል ካደ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements