ዮሐንስ 16:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ስለ ኃጢአት፥ በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ስለ ኀጢአት ሲባል፣ ሰዎች በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ስለ ኃጢአት የሚያጋልጠው በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ስለ ኀጢኣት፥ በእኔ አላመኑምና ነው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9-10 ስለ ኃጢአት፥ በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ ስለ ጽድቅም፥ ወደ አብ ስለምሄድ ከዚህም በኋላ ስለማታዩኝ ነው፤ See the chapter |