ዮሐንስ 16:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እርሱ ያከብረኛል፤ የእኔ ከሆነው ወስዶ ይነግራችኋልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የእኔ ከሆነው ወስዶ እንድታውቁ በማድረግ ያከብረኛል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የእኔ ከሆነው ወስዶ ስለሚነግራችሁ እኔን ያከብረኛል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እርሱም እኔን ያከብረኛል፤ ከእኔ ወስዶ ይነግራችኋልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እርሱ ያከብረኛል፥ ከእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና። See the chapter |