Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዮሐንስ 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 እርሱ በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እርሱም በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 እርሱ በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ይህም በመ​ጀ​መ​ሪያ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነበረ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።

See the chapter Copy




ዮሐንስ 1:2
5 Cross References  

በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ።


የዚያን ጊዜ እኔ በእርሱ ዘንድ ዋና ሠራተኛ ነበርሁ፥ ዕለት ዕለት ደስ አሰኘው ነበርሁ፥ በፊቱም ሁልጊዜ ደስ ይለኝ ነበርሁ፥


በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።


ሁሉ በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም ሁሉ አንድም ነገር ያለ እርሱ የሆነ የለም።


እኔም፦ “የጌታን ስም አላነሣም፥ ከእንግዲህ ወዲህም በስሙ አልናገርም” ብል፥ በአጥንቶቼ ውስጥ እንደ ገባ እንደሚነድድ እሳት ያለ በልቤ ሆነብኝ፤ ደከምሁ፥ መሸከምም አልቻልሁም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements