Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

See the chapter Copy




ኢዮብ 9:34
11 Cross References  

አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?


“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።


የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”


ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።


ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥


መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements