ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግርማውም ባላስፈራኝ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥ See the chapter |