ኢዮብ 9:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 በደለኛ እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 በደለኛ መሆኔ ካልቀረ፣ ለምን በከንቱ እለፋለሁ? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንግዲህ በደለኛ ሆኜ ከተቈጠርኩ፥ በከንቱ መድከሜ ለምንድን ነው? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 “ኃጢኣተኛ ሰው ከሆንሁ፤ ስለ ምን አልሞትሁም? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 በደለኛ እንደሚሆን ሰው እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? See the chapter |