Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 8:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ከቦታው ቢጠፋ፦ አላየሁህም ብሎ ይክደዋል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ከስፍራው ሲወገድ ግን፣ ያ ቦታ ‘አይቼህ አላውቅም’ ብሎ ይክደዋል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 አንድ ሰው ከቦታው ቢነቅለው የነበረበት ቦታ አይታወቅም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ቦታው ቢው​ጠው፦ እን​ደ​ዚህ ያለ አላ​የ​ሁም ብሎ ይክ​ደ​ዋል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 ከቦታው ቢጠፋ፦ አላየሁህም ብሎ ይክደዋል።

See the chapter Copy




ኢዮብ 8:18
10 Cross References  

ወደ ቤቱ ዳግመኛ አይመለስም፥ ስፍራውም ዳግመኛ አያውቀውም።”


ብመለስ ግን አጣሁት፥ ፈለግሁት ቦታውንም አላገኘሁም።


የሚያየኝ ሰው ዐይን ከእንግዲህ ወዲህ አያየኝም፥ ዓይንህ በእኔ ላይ ይሆናል፥ እኔም አልገኝም።


የማያስተውል ሰው አያውቅም። አላዋቂ አይረዳውም።


ጥቂት ጊዜ ቆይቶ፥ ክፉ አድራጊ አይኖርም፥ ትፈልገዋለህ ቦታውንም አታገኝም።


ያየችውም ዐይን ዳግመኛ አታየውም፥ ለስፍራውም ከእንግዲህ ወዲህ ይሰወራል።


በድንጋይ ክምር ላይ ሥሩ ይጠመጠማል፥ የድንጋዩቹን ቦታ ይመለከታል።


እንደ ፋንድያ ለዘለዓለም ይጠፋል፥ ያዩትም፦ ወዴት ነው ያለው? ይላሉ።


ነፋስ በነፈሰበት ጊዜ ያልፋልና፥ ስፍራውንም ደግሞ አያውቀውምና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements