ኢዮብ 7:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ከዚህ ሥጋ ይልቅ ነፍሴ መታነቅንና ሞትን መረጠች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ስለዚህ እንዲህ ሆኖ ከመኖር፣ መታነቅና መሞትን እመርጣለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ይህን ሥቃይ የበዛበት ሰውነት ተሸክሜ ከመኖር ታንቄ መሞትን እመርጣለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሕይወትን ከመንፈሴ ትለያለህ። አጥንቶቼንም ከሞት ትጠብቃለህ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ነፍሴም ከአጥንቴ ይልቅ መታነቅንና ሞትን መረጠች። See the chapter |