ኢዮብ 42:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 እንዲሁም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችን እንደገና ወለደ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ተወለዱለት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት። See the chapter |