Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 42:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 እንዲሁም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችን እንደገና ወለደ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ደግ​ሞም ሰባት ወን​ዶ​ችና ሦስት ሴቶች ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት።

See the chapter Copy




ኢዮብ 42:13
5 Cross References  

ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።


የወላድ መካን ከሆንሽ በኋላ የተወለዱልሽ ልጆችሽ በጆሮሽ፦ “ስፍራ ጠብቦኛልና እድንቀመጥ ቦታ አስፊልን” ይላሉ።


እነሆ፥ ልጆች የጌታ ስጦታ ናቸው፥ የማሕጸንም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።


ችግረኛንም ከመከራው አወጣው፥ ቤተሰቦችን እንደ በጎች መንጋ አበዛ።


የመጀመሪያይቱንም ይሚማ፥ ሁለተኛይቱንም ቃስያ፥ ሦስተኛይቱንም ቄሬንህፉክ ብሎ ሰየማቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements