Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 42:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ኢዮብም መለሰ፤ ጌታንም እንዲህ አለው፦

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ኢዮብም እንዲህ ሲል ለእግዚአብሔር መለሰ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ከዚህ በኋላ ኢዮብ ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፦

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ኢዮ​ብም መለሰ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም እን​ዲህ አለው፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ኢዮብም መለሰ እግዚአብሔርንም እንዲህ አለው፦

See the chapter Copy




ኢዮብ 42:1
7 Cross References  

እባካችሁ፥ ተመለሱ፥ በደል አይሁን፥ ጽድቄ በዚህ ነገር ነውና አንድ ጊዜ ተመለሱ።


“ሁሉንም ማድረግ እንድምትችል፥ ሐሳብህም ሊከለከል ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።


ጌታም ይህንን ለኢዮብ ከተናገረ በኋላ፥ ቴማናዊውን ኤልፋዝን እንዲህ አለው፦ “እንደ አገልጋዬ እንደ ኢዮብ ቅንን ነገር ስለ እኔ አልተናገራችሁምና ቁጣዬ በአንተና በሁለቱ ባልንጀሮችህ ላይ ነድዶአል።


ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦


ኢዮብም መለሰ፤ እግዚአብሔርንም እንዲህ አለው፦


እንግዲህ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አስገዙ፤ ዲያብሎስን ተቃወሙት፤ ከእናንተም ይሸሻል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements