Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 41:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በተነሣ ጊዜ ኃያላን ይፈራሉ፥ ከድንጋጤም የተነሣ ይናወጣሉ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 እርስ በርስ የተገጣጠሙ ናቸው፤ አንዱ ከአንዱ ጋራ ተጣብቋልና ማንም ሊለያያቸው አይችልም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ሁሉም እርስ በርሳቸው የተያያዙ ስለ ሆኑ፥ ከቶ ምንም ነገር ሊለያያቸው አይችልም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰይ​ፍና ጦር፥ ፍላ​ጻና መው​ጊ​ያም ቢያ​ገ​ኙት ምንም አያ​ደ​ር​ጉ​ትም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 በተነሣ ጊዜ ኃያላን ይፈራሉ፥ ከድንጋጤም የተነሣ ያብዳሉ።

See the chapter Copy




ኢዮብ 41:17
2 Cross References  

ልቡ እንደ ድንጋይ የደነደነ ነው፥ እንደ ወፍጮ ድንጋይ የጸና ነው።


ሰይፍና ጦር፥ ፍላጻና መውጊያም ቢያገኙት አያሸንፉትም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements