Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 41:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ልቡ እንደ ድንጋይ የደነደነ ነው፥ እንደ ወፍጮ ድንጋይ የጸና ነው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 እጅግ የተቀራረቡ ስለ ሆኑ፣ ነፋስ በመካከላቸው አያልፍም፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አንዱ ከሌላው ጋር እጅግ የተጣበቀ በመሆኑ፥ በመካከላቸው ነፋስ እንኳ ማለፍ አይችልም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በተ​መ​ለ​ሰም ጊዜ አራ​ዊ​ትና እን​ስሳ ይፈ​ራሉ፥ በም​ድ​ርም ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀሱ ሁሉ ይሸ​በ​ራሉ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ልቡ እንደ ድንጋይ የደነደነ ነው፥ እንደ ወፍጮ ድንጋይ የጸና ነው።

See the chapter Copy




ኢዮብ 41:16
2 Cross References  

ሥጋውም እርስ በርስ የተጣበቀ ነው፥ ምንም ላያንቀሳቅሳቸው በእርሱ ላይ ጸንተዋል።


በተነሣ ጊዜ ኃያላን ይፈራሉ፥ ከድንጋጤም የተነሣ ይናወጣሉ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements