Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 40:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ኢዮብም መለሰ፤ እግዚአብሔርንም እንዲህ አለው፦

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ኢዮብም ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፦

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ኢዮ​ብም መለሰ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም እን​ዲህ አለው፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ኢዮብም መለሰ እግዚአብሔርንም እንዲህ አለው፦

See the chapter Copy




ኢዮብ 40:3
8 Cross References  

“በውኑ የሚከራከር ሰው ሁሉን የሚችል አምላክን መተቸት ይችላልን? ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋቀስ እርሱ ይመልስለት።”


“እነሆ፥ እኔ ወራዳ ሰው ነኝ፥ የምመልስልህ ምንድነው? እጄን በአፌ ላይ እጭናለሁ።


ጌታም ይህንን ለኢዮብ ከተናገረ በኋላ፥ ቴማናዊውን ኤልፋዝን እንዲህ አለው፦ “እንደ አገልጋዬ እንደ ኢዮብ ቅንን ነገር ስለ እኔ አልተናገራችሁምና ቁጣዬ በአንተና በሁለቱ ባልንጀሮችህ ላይ ነድዶአል።


ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦


እግዚአብሔርን፦ እኔ ሳልበድል ቅጣት ተቀበልሁ፥


ኢዮብም መለሰ፤ ጌታንም እንዲህ አለው፦


ስለዚህ ራሴን እንቃለሁ፥ በአፈርና በአመድ ላይ ተቀምጬ እጸጸታለሁ።”


እንግዲህ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አስገዙ፤ ዲያብሎስን ተቃወሙት፤ ከእናንተም ይሸሻል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements