ኢዮብ 4:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ።’” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ያለ ጥበብ ይሞቱ ዘንድ፣ የድንኳናቸው ገመድ አልተነቀለምን?’ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ካስማው እንደ ተነቀለ ድንኳን ያለ ጥበብ ይሞታሉ።’ ” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እፍ ብሎባቸዋልና ይደርቃሉ፥ ጥበብም የላቸውምና ይጠፋሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ። See the chapter |