Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 4:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የቴማን አገር ሰው የሆነው ኤሊፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፦

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ እንዲህም አለ፦

See the chapter Copy




ኢዮብ 4:1
10 Cross References  

ቴማናዊውም ኤልፋዝ ሹሐዊውም በልዳዶስ ናዕማታዊውም ሶፋር ሄደው ጌታ እንዳዘዛቸው አደረጉ፥ ጌታም የኢዮብን ጸሎት ሰማ።


ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ሹሐዊውም ቢልዳድ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ሦስቱ የኢዮብ ወዳጆች ይህን የደረሰበትን ክፉ ነገር ሁሉ ሰምተው ከየአገራቸው መጡ፥ እነርሱም ቴማናዊው ኤልፋዝ፥ ሹሐዊው ቢልዳድ፥ ነዕማታዊው ሶፋር ነበሩ። እነርሱም ሊያዝኑለትና ሊያጽናኑት በአንድነት ወደ እርሱ ለመምጣት ተስማሙ።


ተዘልዬ አልተቀመጥሁም፥ አልተማመንሁም፥ አላረፍሁም፥ ነገር ግን መከራ መጣብኝ።”


“አንድ ሰው ከአንተ ጋር ለመናገር ቢሞክር ትቀየማለህን? ቃልንስ ከመናገር ማን ሊቀር ይችላል?


ስለ ኤዶምያስ፤ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? ጥበባቸውስ አልቆአልን?


Follow us:

Advertisements


Advertisements