ኢዮብ 39:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 በከተማ ውካታ ይስቃል፥ የነጂውን ጩኸት አይሰማም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 በከተማ ውካታ ይሥቃል፤ የነጂውንም ጩኸት አይሰማም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ሁካታ ከበዛባቸው ከተሞች ርቀው ይኖራሉ፤ ከኋላ እየነዳ የሚጮኽባቸውን አይቀበሉም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በከተማው ሕዝብ ውካታ ይዘብታል፤ የሚያስፈራውንም ጩኸት አይሰማም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 በከተማ ውካታ ይዘብታል፥ የነጂውን ጩኸት አይሰማም። See the chapter |