ኢዮብ 38:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 “እውቀት በጎደለው ንግግር ምክርን የሚያጨልመው ማነው? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 “ዕውቀት በጐደለው ቃል፣ ዕቅዴን የሚያጨልም ይህ ማን ነው? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 “ይህ፥ ያለ ዕውቀት በሚነገሩ ቃላት ምክሬን የሚያቃልል እርሱ ማነው? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 “ከእኔ ምክርን የሚሸሽግ፥ በልቡም ነገርን የሚደብቅ ማን ነው? ከእኔ ይሰውረዋልን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ያለ እውቀት በሚነገር ቃል ምክርን የሚያጨልም ይህ ማነው? See the chapter |