Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 33:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።

See the chapter Copy




ኢዮብ 33:7
6 Cross References  

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም።


በቀንና በሌሊት እጅህ ከብዳብኛለችና፥ ጉልበቴ በበጋ ትኩሳት ዛለ።


“በጆሮዬ ተናግረሃል፥ የቃልህንም ድምፅ ሰምቻለሁ፤ እንዲህም ብለሃል፦


እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements