| ኢዮብ 30:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ መሳርያ ሆነ።”See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 በገናዬ ለሐዘን፣ እንቢልታዬም ለልቅሶ ተቃኝቷል።See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ደስታዬን እገልጥባቸው የነበሩት በገና እና እምቢልታ አሁን የሐዘን እንጒርጒሮዬ ማሰሚያ ሆነዋል።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ስለዚህ ሕማሜ መሰንቆ፥ ልቅሶዬም በገና ሆነብኝ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ ቃል ሆነ።See the chapter |