ኢዮብ 28:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 “መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዐይን አላየውም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ያን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ወደ ማዕድኑ የሚወስደውን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 መንገድዋን ዎፍ አያውቀውም፥ የንስርም ዐይን አላየውም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዓይን አላየውም። See the chapter |