ኢዮብ 28:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በኦፊር ወርቅ፥ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 በኦፊር ወርቅ፣ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ጥበብ ኦፊር ከሚባል ወርቅና፥ መረግድና ሰንፔር ከሚባሉ ዕንቆች የከበረች ናት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከአፌር ወርቅም ጋር አትወዳደርም። በከበረ መረግድና በሰንፔር አትገመትም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በኦፊር ወርቅ፥ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። See the chapter |