ኢዮብ 22:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃይለኛ ሰው መሬት ገዛ፥ የተከበረ ሰው ተቀመጠባት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ባለርስትና ኀያል፣ በርሱም የምትኖር ክቡር ሰው ብትሆንም፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ምድር የኀይለኛ ሰዎች ንብረት፥ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ ይዞታ ሆናለች። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ፊታቸውን አይተህ ያደነቅሃቸው አሉ፥ በምድርም ላይ ድሆችን በዐመፅ ጠላህ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በክንድ የበረታ ምድርን ገዛ፥ ከበርቴውም ሰው ተቀመጠባት። See the chapter |