ኢዮብ 22:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ክፋትህስ ብዙ አይደለምን? ለዐመፅህም ወሰን የለውም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ክፋትህ ታላቅ፣ ኀጢአትህ ፍጻሜ የሌለው አይደለምን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ይህ ሁሉ የደረሰብህ ክፋትህ ስለ በዛና ኃጢአትህም ወሰን የሌለው ስለ ሆነ አይደለምን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 “ክፋትህስ የበዛ አይደለምን? ኀጢአትህስ ቍጥር የሌለው አይደለምን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ክፋትህስ የበዛ አይደለምን? ለኃጢአትህም ፍጻሜ የላትም። See the chapter |