ኢዮብ 21:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እናገር ዘንድ ተውኝ፥ ከተናገርሁም በኋላ ተሳለቁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አኔ ስናገር ታገሡኝ፤ ከተናገርሁ በኋላ፣ መሣለቅ ትችላላችሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አንድ ጊዜ ለመናገር ዕድል ስጡኝ፤ ከዚያ በኋላ እንደ ፈለጋችሁ መሳለቅ ትችላላችሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እናገር ዘንድ ዝም በሉ፤ ከተናገርሁ በኋላ ትስቁብኛላችሁና፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እናገር ዘንድ ተውኝ፥ ከተናገርሁም በኋላ ተሳለቁ። See the chapter |