ኢዮብ 20:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሰማይ በደሉን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ሰማያት ኀጢአቱን ይገልጡበታል፤ ምድርም ትነሣበታለች፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 የሠራውን ኃጢአት ሰማይ ሁሉ ይገልጥበታል፤ ምድርም በጠላትነት ትነሣበታለች። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሰማይ ኀጢኣቱን ይገልጥበታል፤ ምድርም በእርሱ ላይ ትነሣለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ሰማይ ኃጢአቱን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። See the chapter |