ኢዮብ 20:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወንዞቹን አይመለከትም፥ የማሩንና የቅቤውን ጅረት አያይም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣ በወንዞችም አይደሰትም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የወይራ ዘይት እንደ ጐርፍ ሲወርድ፥ ማርና ወተት እንደ ጅረት ውሃ ሲፈስ ሳያይ ይሞታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የመንጋዎቹንም ጥጆች፥ የማሩንና የቅቤውንም ፈሳሽ አይመለከትም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የማሩንና የቅቤውን ፈሳሽ ወንዞቹንም አይመለከትም። See the chapter |