ኢዮብ 19:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ቁጣውንም አነደደብኝ፥ እንደ ጠላቱም ቈጠረኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ቍጣው በላዬ ነድዷል፤ እንደ ጠላቱም ቈጥሮኛል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እግዚአብሔር ተቈጥቶ መዓቱን አፈሰሰብኝ፤ እንደ ጠላትም ቈጠረኝ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በታላቅ ቍጣም ያዘኝ እንደ ጠላትም ቈጠረኝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ቍጣውንም አነደደብኝ፥ እንደ ጠላቱም ቈጠረኝ። See the chapter |