ኢዮብ 18:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፥ በመረብም ላይ ይሄዳል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እግሩ በወጥመድ ይያዛል፤ በመረብም ይተበተባል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 በገዛ ራሱ እርምጃ አሽክላ ውስጥ ይገባል፤ እግሩም በመረቡ ውስጥ ይተበተባል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፤ በመረብም ትታሠራለች፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፥ በመረብም ላይ ይሄዳል። See the chapter |