ኢዮብ 18:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 የርምጃው ብርታት ይደክማል፤ የገዛ ዕቅዱም ይጥለዋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የብርቱ ዕርምጃው ርዝመት እያጠረ ይሄዳል፤ የራሱም የተንኰል ዕቅድ ይጥለዋል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የተዋረዱ ሰዎች ንብረቱን ይወስዳሉ፤ ምክሩም ትጥለዋለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። See the chapter |